Groups
Groups
Sign in
Groups
Groups
Mereja TV
Conversations
About
Send feedback
Help
ውይይት ከሸዋ ጠቅላይ ግዛት ፋኖ አዛዥ አርበኛ መከታው ጋር
29 views
Skip to first unread message
Mereja Media
unread,
Apr 2, 2024, 12:58:27 AM
4/2/24
Reply to author
Sign in to reply to author
Forward
Sign in to forward
Delete
You do not have permission to delete messages in this group
Copy link
Report message
Show original message
Either email addresses are anonymous for this group or you need the view member email addresses permission to view the original message
to Mereja TV
ውድ ወገኖች፣
አርበኛ መከታው፣ የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የበላይ እዛዥ፣ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ፣ በተለይም የሸዋ ጠቅላይ ግዛት አካል የሆነችው የኢትዮጵያ መዲና አዲስ አበባ ከተማ ላይ ጠላት እያካሄደ ያለውን የማፈራረስ ዘመቻ አስመልክቶ የፊታችን ሃሙስ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 2 ሰዓት ላይ በዙም (zoom) በተዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ፕሮግራም ላይ ተገኝቶ ማብራሪያ እንደሚሰጥ እያሳወቅን በፕርግራሙ ላይ እንድትገኙ በማክበር እንጋብዛለን። በፕሮግራሙ ለመሳተፍ በዚህ ኢሜይል አድራሻ ይመዝገቡ፦
shewata...@gmail.com
አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ
መጋቢት
24 ቀን 2016
meketaw 06a3f82d-be41-4fbc-95cc-88a615566013.jpeg
Reply all
Reply to author
Forward
0 new messages