Good Morning

2 views
Skip to first unread message

Emebet Alemayehu

unread,
Jul 4, 2018, 1:04:55 AM7/4/18
to law2004entry
ለኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያዎች ማኅበር
አባላት፣ ተባባሪ አባላት እና
የሕግ ባለሙያዎች
የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያዎች ማኅበር ከዚህ በታች በተመለከተው ርዕስ ላይ የግማሽ ቀን አውደጥናት አዘጋጅቷል፡፡ ስለሆነም የማኅበሩ አባላት፣ ተባባሪ አባላት እና የሕግ ባለሙያዎች በአውደጥናቱ ላይ እንድትገኙ ተጋብዛችኋል፡፡
ርዕስ፡- “ከግብር አከፋፈል አኳያ ጠበቆች የሚገጥማቸው ተግዳሮቶች”
ጽሑፍ አቅራቢዎች፡-
1. አቶ አዲሴ ሽፈራው /በአ.አ.ዩ. የሕግ መምህር/
2. አቶ አዲሱ መንግሥቴ /ጠበቃና የሕግ አማካሪ/
3. አቶ አበበ አሳመረ /ጠበቃና የሕግ አማካሪ/
አወያይ፡- አቶ ስለሺ ቀፀላ /ጠበቃና የሕግ አማካሪ/
የስብሰባ ቦታ፡- በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ የመሰብሰቢያ አዳራሽ
የስብሰባ ቀን፡- ቅዳሜ ሰኔ 30 ቀን 2010 ዓ.ም.
የስብሰባ ሰዓት፡- ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ቀኑ 6፡30
በምክክር ስብሰባው ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ አባላት እና ተባባሪ አባላት በስልክ ቁጥር 0115-53-01-22 ወይም በኢሜል 2014baras...@gmail.com እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡
የማኅበሩ ጽ/ቤት

Reply all
Reply to author
Forward
0 new messages